መዝሙር 105:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ይህም የሆነው እነርሱ በቍጥር አነስተኛና፥ ለሀገሩም እንግዶች በነበሩበት ጊዜ ነው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ቍጥራቸው ገና ጥቂት ሳለ፣ በርግጥ ጥቂትና መጻተኞች ሳሉ፣ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ይህም የሆነው እነርሱ በቊጥር አነስተኞች ለሀገሩም እንግዶች ሆነው ሳለ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ያንጊዜም በቃሉ አመኑ፥ በምስጋናውም አመሰገኑት። ምዕራፉን ተመልከት |