መዝሙር 104:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ወቅቶችን ለማመልከት ጨረቃን አደረግህ፥ ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ጨረቃን የወቅቶች መለያ አደረግሃት፤ ፀሓይም የምትጠልቅበትን ጊዜ ታውቃለች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ጨረቃን የወቅቶች ምልክት እንድትሆን፥ ፀሐይ የሚጠልቅበትን ጊዜ እንዲያውቅ አድርገሃል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ቃሉ ሳይደርስ፥ የእግዚአብሔር ቃል ፈተነው። ምዕራፉን ተመልከት |