መዝሙር 102:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 አንተ ግን ያው አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የአገልጋዮችህ ልጆች ተደላድለው ይኖራሉ፤ ዘራቸውም በፊትህ ጸንቶ ይኖራል።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የአገልጋዮችህ ልጆች በሰላም ይኖራሉ፤ ትውልዳቸውም በአንተ ዘንድ ጸንቶ ይኖራል። ምዕራፉን ተመልከት |