ምሳሌ 8:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ትምህርቴን ስሙ፥ ጠቢባንም ሁኑ፥ ቸል አትበሉትም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ምክሬን አድምጡ፤ ጥበበኞች ሁኑ፤ ቸልም አትበሉት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 የምትማሩትን አስተውሉ፤ ብልኆች ሁኑ፤ ቸልም አትበሉት። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ጥበብን ስሙ፥ ጠቢባንም ሁኑ፥ ቸልም አትበሉት። ምዕራፉን ተመልከት |