ምሳሌ 31:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እርሻንም ተመልክታ ትገዛለች፥ ከእጅዋም ፍሬ ወይን ትተክላለች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ራሷ አስባ የዕርሻ መሬት ትገዛለች፤ በምታገኘውም ገንዘብ ወይን ትተክላለች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ደኅና መሬት ፈልጋ ትገዛለች፤ ሠርታ በምታገኘውም ገንዘብ የወይን አትክልት ቦታ ታዘጋጃለች። ምዕራፉን ተመልከት |