ምሳሌ 29:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ሰውን ትዕቢቱ ያዋርደዋል፥ መንፈሱን የሚያዋርድ ግን ክብርን ይቀበላል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ሰውን ትዕቢቱ ያዋርደዋል፤ ትሑት መንፈስ ያለው ግን ክብርን ይጐናጸፋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ትምክሕተኛነት ወደ ውድቀት ያደርስሃል፤ ትሑት ከሆንክ ግን ትከበራለህ። ምዕራፉን ተመልከት |