ምሳሌ 28:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ስግብግብ ሰው ክርክርን ያነሣሣል፥ በጌታ የሚታመን ግን ይጠግባል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ሥሥታም ሰው ጠብን ያነሣሣል፤ በእግዚአብሔር የሚታመን ግን ይባረካል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ስስታም ሰው ጠብን ያነሣሣል፤ በእግዚአብሔር የሚታመን ሰው ግን ይበለጽጋል። ምዕራፉን ተመልከት |