ምሳሌ 26:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 መዝጊያ በማጠፊያው ላይ እንደሚዞር፥ እንዲሁ ሰነፍ ሰው በአልጋው ላይ ይገላበጣል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 መዝጊያ በማጠፊያው ላይ እንደሚዞር፣ ሰነፍም በዐልጋው ላይ ይገላበጣል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 መዝጊያ በማጠፊያው ላይ እንደሚዞር ሰነፍም በአልጋው ላይ መገላበጥ ያበዛል። ምዕራፉን ተመልከት |