ምሳሌ 25:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በንጉሥ ፊት አትመካ፥ በታላላቆችም ስፍራ አትቁም፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 በንጉሥ ፊት ራስህን ከፍ ከፍ አታድርግ፤ በታላላቆች መካከል መገኘትም አይመርህ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 በንጉሥ ፊት በምትቆምበት ጊዜ ዝነኛ ለመሆን አትሞክር፤ ወደ ታላላቅ ሰዎችም ደረጃ ከፍ ለማለት አትፈልግ። ምዕራፉን ተመልከት |