ምሳሌ 24:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ለክፉ ሰው የወደፊት ተስፋ የለውምና፥ የክፉዎች መብራት ይጠፋልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ግፈኛ ተስፋ የለውምና፤ የክፉዎችም መብራት ድርግም ብላ ትጠፋለች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ዐመፀኛ ሰው “ወደ ፊት ይህን አገኛለሁ” ብሎ ተስፋ የሚያደርገው ነገር የለውም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ዘመኑ ለክፉዎች አይሆንምና የኃጥኣንም መብራት ይጠፋልና። ምዕራፉን ተመልከት |