ምሳሌ 24:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በክፉ አድራጊዎች የተነሣ አትቈጣ፥ በክፉዎችም አትቅና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 በጨካኞች ድርጊት አትጨነቅ፤ በክፉዎችም አትቅና፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 በክፉ ሰዎች አድራጎት አትጨነቅ፤ በእነርሱም አትቅና፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ክፋትን በሚያደርጉ ሰዎች ደስ አይበልህ፥ በክፉዎችም አትቅና። ምዕራፉን ተመልከት |