ምሳሌ 23:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 እንደ ሌባ ታደባለች የእምነተቢሶችንም ቍጥር ታበዛለች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 እንደ ወንበዴ ታደባለች፤ በሰዎችም መካከል ወስላቶችን ታበዛለች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እንደ ወንበዴ አድብተው ይጠብቁሃል፤ ብዙ ወንዶችን በሕጋዊ ጋብቻ ታማኝ ሆነው እንዳይኖሩ አድርገዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ወደ እርሷ የሄደ ፈጥኖ ይጠፋል፥ ጠማማ ሰውም ሁሉ ያልቃል። ምዕራፉን ተመልከት |