ምሳሌ 23:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የወለደህን አባትህን አድምጥ፤ እናትህንም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 የወለደህ እርሱ ስለ ሆነ የአባትህን ምክር ስማ፤ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ልጄ ሆይ፥ የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት። ምዕራፉን ተመልከት |