ምሳሌ 22:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 መንገዱን ተምረህ፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳታገኝህ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 አለዚያ መንገዱን ትማራለህ፤ ራስህም ትጠመድበታለህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 የእርሱን ጠባይ ከተማርክ አትላቀቅም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 መንገዱን እንዳትማር፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳያገኝህ። ምዕራፉን ተመልከት |