ምሳሌ 21:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ጽድቅንና ምሕረትን የሚከተል ሕይወትንና ጽድቅን ክብርንም ያገኛል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ጽድቅንና ፍቅርን የሚከተል፤ ሕይወትን ብልጽግናንና ክብርን ያገኛል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ጽድቅንና ቸርነትን የሚከተል ሰው ሕይወትን፥ ብልጽግናንና ክብርን ያገኛል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ጽድቅንና ምሕረትን የሚከተል ሕይወትንና ክብርን ያገኛል። ምዕራፉን ተመልከት |