ምሳሌ 20:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 በመጀመሪያ ፈጥኖ የተከማቸ ርስት ፍጻሜው አይባረክም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ከጅምሩ ወዲያው የተገኘ ርስት፣ በመጨረሻ በረከት አይኖረውም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 በመጀመሪያ ያለ ድካም በቀላሉ የሚገኝ ሀብት በመጨረሻ አይባረክም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 አስቀድሞ ለርስት የሚቸኩል፥ በፍጻሜው አይባረክም። ምዕራፉን ተመልከት |