ምሳሌ 18:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ዕጣ ክርክርን ትከለክላለች፥ በኃያላንም መካከል ትበይናለች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ዕጣ መጣጣል ሙግትን ያስቆማል፤ ኀይለኛ ባላንጣዎችንም ይገላግላል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ዕጣ መጣል ጠብን ያበርዳል፤ ሁለት ጠንካራ ተከራካሪዎችንም ይገላግላል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ዕጣ ክርክርን ያስተዋል፥ በኀያላንም መካከል ይለያል። ምዕራፉን ተመልከት |