ፊልጵስዩስ 2:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 እኔም ራሴ ደግሞ ፈጥኜ እንደምመጣ በጌታ ታምኜአለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 እኔም ራሴ ቶሎ እንደምመጣ በጌታ ታምኛለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 እንዲያውም እኔ ራሴ በቶሎ ወደ እናንተ መምጣት እንድችል ጌታ ይረዳኛል ብዬ እተማመናለሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 እኔም ፈጥኜ እንደምመጣ በጌታችን አምናለሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ራሴ ደግሞ ግን ፈጥኜ እንድመጣ በጌታ ታምኜአለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |