ዘኍል 8:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 “ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 “ሌዋውያኑን ከእስራኤላውያን መካከል ለይተህ በሥርዐቱ መሠረት አንጻቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 “ከቀሩት የእስራኤል ሕዝብ መካከል ሌዋውያንን ለይተህ እንዲነጹ አድርግ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 “ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። ምዕራፉን ተመልከት |