Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ዘኍል 33:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ከኤርትራም ባሕር ተጉዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ከኤ​ር​ት​ራም ባሕር ተጕ​ዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዘኍል 33:11
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ከኤሊምም ተነሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ከግብጽ ምድር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው ወር፥ በዓሥራ አምስተኛው ቀን በኤሊምና በሲና መካከል ወዳለችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።


ከኤሊምም ተጉዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።


ከሲን ምድረ በዳም ተጉዘው በራፋቃ ሰፈሩ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች