ዘኍል 31:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የሰውንና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሰውና እንስሳትን ጨምሮ የማረኩትንና የዘረፉትን ሁሉ እንዳለ አጋዙት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እስረኞችንና እንስሶችን ሳይቀር የማረኩትን ነገር ሁሉ ሰብስበው ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ከሰው እስከ እንስሳ ምርኮአቸውንና ብዝበዛቸውን ሁሉ ወሰዱ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የሰውንና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ። ምዕራፉን ተመልከት |