4 ዒዶ፥ ጊንቶይ፥ አቢያ፥
4 አዶ፣ ጌንቶን፣ አብያ፣
4 አዶ፥ ጌንቶን፥ አብያ፤
4-5 አዶ፥ ጌንቶን፥ አብያ፥ ሚያሚን፥
በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ሴት ልጆች ወገን ነበረች፤ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።
ሰባተኛው ለአቆስ፥ ስምንተኛው ለአብያ፥
ሽካንያ፥ ርሁም፥ ምሬሞት፥
ሚያሚን፥ ማዓድያ፥ ቢልጋ፥
ዳርዮስ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት፥ በስምንተኛው ወር፥ የጌታ ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
ሐሪም፥ ምሬሞት፥ አብድዩ፥