ማርቆስ 8:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ለመሆኑ፥ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ለመሆኑ፣ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ዋጋ ሊከፍል ይችላል? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? ምዕራፉን ተመልከት |