ማርቆስ 8:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ከዚያም ትቷቸው በጀልባ ወደ ማዶ ተሻገረ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ከዚያም ትቷቸው በጀልባ ወደ ማዶ ተሻገረ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ትቶአቸውም እንደገና በጀልባ ሆኖ ወደ ማዶ ተሻገረ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ትቶአቸውም እንደ ገና ወደ ታንኳይቱ ገብቶ ወደ ማዶ ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ትቶአቸውም እንደ ገና ወደ ታንኳይቱ ገብቶ ወደ ማዶ ሄደ። ምዕራፉን ተመልከት |