Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ማርቆስ 14:59 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

59 ይህም ሆኖ፥ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

59 ይህም ሆኖ፣ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

59 ይህም ሆኖ ምስክርነታቸው አልተስማማም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

59 ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተስማማም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

59 ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተሰማማም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ማርቆስ 14:59
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

“ይህ፥ የሰው እጅ የሠራውን ቤተ መቅደስ አፍርሼ፥ በሦስት ቀን ሌላ የሰው እጅ ያልሠራውን እሠራለሁ ሲል ሰምተነዋል።”


ሊቀ ካህናቱም ተነሥቶ በፊታቸው በመቆም፥ “እነዚህ በአንተ ላይ የሚመሰክሩት ምንድነው? ለምን አትመልስም?” በማለት ኢየሱስን ጠየቀው።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች