ማርቆስ 14:46 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)46 ሰዎቹም ኢየሱስን ያዙት አሰሩትም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም46 ሰዎቹም ኢየሱስን ያዙት፤ አሰሩትም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም46 ከዚህ በኋላ ሰዎቹ ኢየሱስን ያዙት። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)46 እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ላይ ጭነው ያዙት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)46 እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ላይ ጭነው ያዙት። ምዕራፉን ተመልከት |