ማርቆስ 13:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ለእናንተ የምነግራችሁን ለሰው ሁሉ እናገራለሁ፤ ተግታችሁ ጠብቁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ለእናንተ የምነግራችሁን ለሰው ሁሉ እናገራለሁ፤ ‘ተግታችሁ ጠብቁ!’ ” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 “ለእናንተ እንደ ነገርኳችሁ ለሌሎችም ሁሉ ትጉ! እላለሁ።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ። ምዕራፉን ተመልከት |