Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ማርቆስ 1:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ጀመር፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ነበር፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩት እርሱን ፍለጋ ወጥተው ሄዱ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

36 ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

36 ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ማርቆስ 1:36
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ማለዳም ገና ጎሕ ሳይቀድ፥ ኢየሱስ ተነሥቶ ከቤት ወጣ፤ ወደ አንድ ገለልተኛ ስፍራም ሄዶ ይጸልይ ጀመር።


ባገኙትም ጊዜ፥ “ሰዉ ሁሉ ይፈልግሃል” አሉት።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች