ሉቃስ 4:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 እነሆ፥ ‘አንተን ለመጠበቅ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 እንዲህ ተብሎ ተጽፏልና፤ “ ‘ይጠብቁህ ዘንድ፣ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዝልሃል፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ‘አንተን እንዲጠብቁህ እግዚአብሔር መላእክቱን ያዛል፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በመንገድህ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክትን ስለ አንተ ያዝዛቸዋል፤ ምዕራፉን ተመልከት |