ሉቃስ 2:47 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሶቹ ተገረሙ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይደነቁ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይገረሙ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 የሰሙትም ሁሉ አስተዋይነቱንና አመላለሱን ያደንቁ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ። ምዕራፉን ተመልከት |