ሉቃስ 19:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 እነርሱም “ለጌታ ያስፈልገዋል፥” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም34 እነርሱም፣ “ለጌታ ያስፈልገዋል” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 እነርሱም “ለጌታ ስለሚያስፈልገው ነው” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 እነርሱም “ጌታው ይሻዋል” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)34 እነርሱም፦ ለጌታ ያስፈልገዋል አሉ። ምዕራፉን ተመልከት |