ዘሌዋውያን 9:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ሥጋውንና ቆዳውንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሥጋውንና ቍርበቱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሥጋውንና ቆዳውን ግን ከሰፈር ውጪ አውጥቶ አቃጠለው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሥጋውንና ቍርበቱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ሥጋውንና ቁርበቱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለ። ምዕራፉን ተመልከት |