ዘሌዋውያን 27:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ሴትም ብትሆን ግምትህ ሠላሳ ሰቅል ይሁን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ለሴት ከሆነ ግምቱ ሠላሳ ሰቅል ይሁን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 በዚሁ ዕድሜ ክልል ለምትገኝ ሴት ሠላሳ ጥሬ ብር ይሁን፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ሴትም ብትሆን ግምቷ ሠላሳ የብር ዲድርክም ይሁን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ሴትም ብትሆን ግምትዋ ሠላሳ ሰቅል ይሁን። ምዕራፉን ተመልከት |