ዘሌዋውያን 25:43 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)43 በጽኑ እጅ አትግዛው፥ ነገር ግን አምላክህን ፍራ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም43 በጭካኔ አትግዛቸው፤ ነገር ግን አምላክህን ፍራ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም43 እነርሱን በማስጨነቅ አትግዛቸው፤ ነገር ግን እኔን አምላክህን ፍራ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)43 በሥራ አታስጨንቀው፤ ነገር ግን አምላክህን እግዚአብሔርን ፍራ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)43 በጽኑ እጅ አትግዛው፥ ነገር ግን አምላክህን ፍራ። ምዕራፉን ተመልከት |