ዘሌዋውያን 21:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 እርሱም ድንግል የሆነችውን ሴት ያግባ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 “ ‘ካህኑ የሚያገባት ሴት ድንግል ትሁን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ድንግል የሆነችውን ልጅ ያግባ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 እርሱም ከወገኑ ድንግል ሴትን ያግባ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 እርሱም ሚስትን በድንግልናዋ ያግባ። ምዕራፉን ተመልከት |