ዘሌዋውያን 19:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 “አትስረቁ፥ አትካዱም፥ ከእናንተም ማንም ሰው ወንድሙን አያታልል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 “ ‘አትስረቁ። “ ‘አትዋሹ። “ ‘ከእናንተ አንዱ ሌላውን አያታልል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “አትስረቁ፤ አታታሉ፤ ውሸት አትናገሩ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 “አትስረቁ፤ አትዋሹም፤ ባልንጀራውንም የሚቀማ አይኑር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 አትስረቁ፥ አትካዱም፥ ከእናንተም እርስ በርሳችሁ ሐሰት አትነጋገሩ። ምዕራፉን ተመልከት |