ዘሌዋውያን 17:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ነገር ግን ልብሱን ባያጥብ፥ ገላውንም ባይታጠብ ኃጢአቱን ይሸከማል።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ልብሱን ባያጥብ፣ ሰውነቱንም ባይታጠብ ግን ኀጢአት ሠርቷልና ይጠየቅበታል።’ ” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ገላውን ባይታጠብና ልብሱን ባያጥብ ግን በኃጢአቱ ቅጣቱን ያገኛል።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ልብሱንና ገላውን ባያጥብ ግን ኀጢአቱን ይሸከማል።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ልብሱንና ገላውን ባያጥብ ግን ኃጢአቱን ይሸከማል። ምዕራፉን ተመልከት |