ዘሌዋውያን 14:56 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)56 ለእባጭም፥ ለብጉርም፥ ለቋቁቻም የሚሆን ነው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም56 ለዕብጠት፣ ለችፍታ ወይም ለቋቍቻ፣ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም56 እባጭን፥ ሽፍታንና ቋቊቻን ለማንጻት የወጡ ሕጎች ናቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)56 ለዕባጭም፥ ለብጕርም፥ ለቋቍቻም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)56 ለእባጭም፥ ለብጕርም፥ ለቍቁቻም፤ ምዕራፉን ተመልከት |