ሰቈቃወ 5:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ባርያዎች ሠልጥነውብናል፥ ከእጃቸው የሚታደገን የለም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ባሮች ሠልጥነውብናል፤ ከእጃቸው ነጻ የሚያወጣን ማንም የለም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ባሪያዎች ይገዙናል፤ ከእጃቸውም ሊያድነን የሚችል የለም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ባሪያዎች ሠልጥነውብናል፤ ከእጃቸውም የሚታደገን የለም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ባሪያዎች ሠልጥነውብናል፥ ከእጃቸው የሚታደገን የለም። ምዕራፉን ተመልከት |