ሰቈቃወ 5:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 አክሊል ከራሳችን ወድቆአል፥ ኃጢአት ሠርተናልና ወዮልን! ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 አክሊላችን ከራሳችን ላይ ወድቋል፤ ወዮልን፤ ኀጢአት ሠርተናልና! ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ክብራችን ተገፈፈ፤ እኛም ኃጢአት ስለ ሠራን ወዮልን! ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የራሳችን አክሊል ወድቆአል፤ ኀጢአትን ሠርተናልና ወዮልን! ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 አክሊል ከራሳችን ወድቆአል፥ ኃጢአት ሠርተናልና ወዮልን! ምዕራፉን ተመልከት |