ሰቈቃወ 5:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ከሚያቃጥል ከራብ ትኩሳት የተነሣ ቁርበታችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ቈዳችን እንደ ምድጃ ጠቍሯል፤ በራብም ተቃጥሏል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ከራብ ጽናት የተነሣ ቆዳችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ከራብ የተነሣ ሰውነታችን ጠወለገ፤ ቍርበታችንም እንደ ምድጃ ጠቈረ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ከሚያቃጥል ከራብ ትኩሳት የተነሣ ቁርበታችን እንደ ምድጃ ጠቈረ። ምዕራፉን ተመልከት |