ሰቈቃወ 3:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 በጠራሁና በጮኽሁ ጊዜ ጸሎቴ ከለከለ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ርዳታ ፈልጌ ብጣራና ብጮኽ እንኳ፣ ጸሎቴን መስማት አልፈለገም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ለእርዳታ ጩኸቴን ባሰማም እንኳ አላዳምጥ አለኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በጠራሁና በጮኽሁ ጊዜ ጸሎቴ ተከለከለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በጠራሁና በጮኽሁ ጊዜ ጸሎቴ ከለከለ። ምዕራፉን ተመልከት |