ሰቈቃወ 3:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ቅጥር ሠራብኝ በሐሞትና በድካምም ከበበኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 በምሬትና በድካም፣ ቅጥር ሠራብኝ፤ ዙሪያዬንም ከበበኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ከበባ አድርጎ ምርር ባለ ሐዘንና ችግር ውስጥ ከተተኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በዙሪያዬ ቅጥር ሠራብኝ፤ የመከራውንም ጎዳና በእኔ ላይ አቀና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ቅጥር ሠራብኝ በሐሞትና በድካምም ከበበኝ። ምዕራፉን ተመልከት |