ሰቈቃወ 3:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም44 ጸሎት እንዳያልፍ፣ ራስህን በደመና ሸፈንህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 ጸሎት አልፎ ሊገባ በማይችልበት ራስህን ጥቅጥቅ ባለ ደመና ሸፈንክ። መኖሪያህን በደመና ሸፈንክ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 ጸሎታችን እንዳያርግ ራስህን በደመና ከደንህ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)44 ጸሎት እንዳያልፍ ራስህን በደመና ከደንህ። ምዕራፉን ተመልከት |