ሰቈቃወ 3:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ሜም። ጌታ ያላዘዘውን የሚልና የሚፈጽም ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ጌታ ካላዘዘ በቀር፣ ተናግሮ መፈጸም የሚችል ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 እግዚአብሔር አስቀድሞ የወሰነው ካልሆነ በትእዛዙ አንድን ነገር ማስደረግ የሚችል ማነው? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ሜም። “እግዚአብሔር ያላዘዘው ይመጣል፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ሜም። ጌታ ያላዘዘውን የሚልና የሚፈጽም ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከት |