ሰቈቃወ 3:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ሰው ፍትሕ ሲጓደልበት፣ ጌታ እንዲህ ዐይነቱን ነገር አያይምን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 የአንድ ሰው ጉዳይ ፍትሕ በሚያጣበት ጊዜ በውኑ ጌታ እነዚህን ነገሮች አያይምን? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 በሚፈርድበት ጊዜ የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ እግዚአብሔር አላዘዘም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። ምዕራፉን ተመልከት |