ሰቈቃወ 3:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ጉንጩን ለሚመታው ይስጥ፥ ስድብንም ይጥገብ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ጕንጩን ለሚመታው ሰው ይስጥ፤ ውርደትንም ይጥገብ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ለሚመታው ጒንጩን ይስጥ፤ ስድብንም ይቀበል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ጕንጩን ለሚመታው ይሰጣል፤ ስድብንም ይጠግባል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ጕንጩን ለሚመታው ይስጥ፥ ስድብንም ይጥገብ። ምዕራፉን ተመልከት |