ሰቈቃወ 3:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ተስፋ የሆነው እንደሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ፊቱን በዐቧራ ውስጥ ይቅበር፤ ተስፋ ሊኖር ይችላልና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እንደገና ተስፋ ሊኖር ስለሚችል ራሱን ዝቅ አድርጎ ያስገዛ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ተስፋ ይሆነው እንደ ሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ተስፋ የሆነው እንደ ሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። ምዕራፉን ተመልከት |