ሰቈቃወ 3:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ሆኖም ይህን ዐስባለሁ፤ እንግዲያስ ተስፋ አለኝ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ሆኖም ይህን አንድ ነገር በማስብበት ጊዜ በተስፋ እሞላለሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ይህችን በልቤ አኖራለሁ፤ ስለዚህ እታገሣለሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |