ሰቈቃወ 3:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ምሬት ሞላብኝ በእሬትም አጠገበኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 መራራ ሥር አበላኝ፤ ሐሞትም አጠገበኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ከችግር የተነሣ ሕይወት እንዲመረኝ አደረገ፤ በእሬትም አጠገበኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ምሬትን አጠገበኝ፤ በሐሞትም አሰከረኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ምሬት ሞላብኝ በእሬትም አጠገበኝ። ምዕራፉን ተመልከት |